በኢ/ ኦ/ተ/ቤ/ ክ/የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
  • ቀዳሚ ገጽ
  • መ/ጸ/ቅ/ሥ/ካቴድራል
    • የአስተዳዳሪው መልእክት
    • ታሪክ
    • አስተዳደራዊ መዋቅር
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • መንፈሳዊ አገልግሎቶች
    • ፎቶዎች
  • ቤተ መዘክር
    • የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ መዘክር
    • ፎቶዎች
  • ት/ ቤት
    • መግቢያ
    • መሰናዶ እና 2ኛ ደረጃ
    • 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወርሐዊ ክፍያ
    • 1ኛ ድረጃ ት/ቤት ወርሐዊ ክፍያ
    • ፎቶዎች
  • ሰንበት ት/ቤት
    • መግቢያ
    • አውደ ወራዙት
    • ፎቶዎች
  • አገልግሎቶች
    • መግቢያ
    • ፎቶዎች
  • ስብከተ ወንጌል
    • መግቢያ
    • ታሪክ
    • ፎቶዎች
  • Menu Menu

( ኅዳር 8 ቀን 2017 ዓ.ም)

በየዓመቱ ኅዳር 8 ቀን የሚከበረው የአርባዕቱ እንስሳ የንግሥ በዓል በዛሬው ዕለት በመካነ ሥላሴ ቅዱስ በዓለ ወልድ ቤ/ክ ሊቀ ሥልጣናት ቆሞስ አባ ሲራክ አድማሱ (የካቴድራላችን ዋና አስተዳዳሪ)፣ መልአከ ሰላም አባ ወልደ ኢየሱስ፣ ሊቃውንተ ቤ/ክ፣ የሰንበት ት/ቤታችን መዘምራን እንዲሁም በርካታ ምእመናን በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል።

በበዓሉ ላይም በሊቃውንተ ቤ/ክ (ፍቁራኒሁ ለአብ) እና በሰንበት ት/ቤታችን መዘምራን (ሱራፌል በግርማሆሙ) በየተራ ወረብ የቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የካቴድራላችን እድሳት የሚገኝበትን ደረጃ በተመለከተ አጭር ሪፖርት እንዲሁም በመምህር ኤፍሬም በየነ ለበዓሉ የሚስማማ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን በመጨመረሻም በሊቀ ስልጣናት ቃለ ምእዳን እና ቡራኬ በመስጠት የበዓሉ ፍጻሜ ሆኗል።

 

© Holy Trinity Cathedral | Website by atbiya.com
    Link to: ⛪️ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ የተቀነጨበ Link to: ⛪️ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ የተቀነጨበ ⛪️ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ የተቀነጨበ
    Scroll to top Scroll to top Scroll to top