ሁላችንም የኢትዮዽያ ልጆች ከከተማ እስከ ገጠር ያለን የመ/ጸ/ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጠባቂዎች እና ደጋፊዎች ነን‼️

#ታላቁ ካቴድራላችን መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ዛሬ የእናንተን ድጋፍ ይፈልጋል❗️

#እንዴት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተቸገረ⁉️ ብላችሁ ልትገረሙ ትችላላቹህ፤

ብትችሉ በአካል መጥታችሁ በመጎብኘት ካልቻላችሁ ባላችሁበት በመደወል ያለውን እውነታ ተረዱ።

#የቅዱሳን እና የአገር ባለውለታ ማረፊያ መካን የሆነው የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዕድሳትን በመደገፍ በረከት አያምልጣችሁ።

ለበለጠ መረጃ: +251911243871 +251988202727 ይደውሉ፡፡

ዘወትር ቅዳሜ 8 ሰዓት እና 10 ሰዓት ላይ በሚኖረው አጠቃላይ የካቴድራሉ እጅግ ወሳኝ ጉብኝት ላይ ተሳታፊ በመሆን ሰለ ካቴድራሉ አስደማሚ ታሪክ ይወቁ ፤ ይረዱ፡፡

CBE-1000003778634

BOA-53431186

Awash Bank-01320414050300

NIB-7000022335516

AbayBank-9521119824771019

 

https://www.gofundme.com/f/wkn6c4

https://www.wegenfund.com/causes/holytrinity/

https://eotc-htc.org