ማስታወቂያ

                                                  ነሐሴ 30 ቀን 2010 ዓ.ም.

ለመላው የታሪካዊሃይማኖታዊየመካነ፡ቅርስና የቱሪዝም መዳረሻ ሥፍራ አድናቂዎች በሙሉ፤

ጉዳዩ፡- የካቴድራሉን ታሪካዊ አመሠራረት በ ”EBS” ቴሌቪዥን ስለመከታተል፤

በአዲስ አበባ መሐል ከተማ 4ኪሎ አካባቢ የሚገኘውን የመንበረ፡ጸባዖትቅድስት፡ሥላሴ ካቴድራልን ታሪካዊ አመሠራረትና ለመካነ፡ቅርስና የቱሪዝም መዳረሻነት ሥፍራ ያለውን ፋይዳ የሚገልጽ በ”EBS” ቴሌቪዥን፤ ዲስከቨር ኢትዮጵያ ፕሮግራም [EBS TV: Discover Ethiopia Program]በሚለውመርሐ-ግብር ላይ ከዛሬ ነሐሴ 30 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በሚከተሉት ቀናት በሚመቻችሁ ሰዐታት ተመልከቱ፡-

1.ረቡዕ ——————-ከምሽቱ 2፡00 ሰዓትጀምሮ፤

2.ሐሙስ ——————ከቀኑ 8፡30 ሰዓትጀምሮ፤

3.ቅዳሜ ——————-ከምሽቱ 12፡00 ሰዓትጀምሮ፤

4.እሁድ ——————-ከጡኃቱ 2፡30 ሰዓትጀምሮ፤

መሆኑንለማስታወቅእንወዳለን፡፡———-//———–//

ከመንፈሣዊሠላምታጋር!

የካቴድራሉጉብኝት/Tour Operation /እና ሙዚየም/Museum /ክፍል