“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”June 2, 2018 ከሊቀ ብርሃናት ኢሳይያስ ወንድምአገኘሁ “መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፤ በኢየሩሳሌም፣ በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png 0 0 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2018-06-02 11:29:142018-06-02 11:29:14“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”
“ዳግም ምጽአት”March 9, 2018ዳግም ምጽአት የሚለው ምንባበ ቃል በብዙዎች ዘንድ ግልጥና የሚታወቅ መስሎ ቢታይም ቋንቋው ግእዝ እንደመሆኑ መጠን ወደ አማርኛ መተርጎምና መብራራት ስለአለበት ወደ ሐተታውና ጥልቀት ወዳለው ምሥጢሩ ከመግባታችን በፊት ትልቁም ትንሹም የተማረውና ያልተማረውም ሁሉም በግልጥ እንዲረዳው የምሥጢሩ ቋጠሮና ውል ያለውም በዚሁ በርእሱ ላይ ስለሆነ ርእሱን ወደ አማርኛ መተርጎም አስፈላጊና ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም መሠረት […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png 0 0 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2018-03-09 15:22:352018-03-09 15:22:35“ዳግም ምጽአት”
‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››November 1, 2017ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህች ምድር ላይ የፈጸማቸው ድርጊቶች ሁሉ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድንገት የተፈጸሙ ሳይኑ አስቀድሞ በኅሊና አምላክ የነበሩ፣ ትንቢት የተነገረላቸውና ሱባዔም የተቆጠራላቸው በመሆናቸው ሁሉም ጊዜአቸውንና ወቅታቸውን ጠብቀው የተፈጸሙ ናቸው፡፡ለምሳሌ ያህል ስለጽንሰቱ፣ ስለ ልደቱና ስለ ጥምቀቱ፤ ስለሕማሙ፣ ስለስቅለቱና ስለሞቱ እንዲሁም ስለትንሣኤውና ስለዕርገቱ … ወዘተ ማለት ከጽንሰቱ እስከ ዕርገቱ ከዚያም በላይ ስለዕለተ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png 0 0 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2017-11-01 10:51:372017-11-01 10:51:37‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››
የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ተጠናቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረAugust 10, 2017በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ከዕድሜ ብዛት የተነሣ የሕንጻው መዋቅሮች በመናጋት ደረጃ ላይ የደረሱ በመሆናቸው የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት ባደረገው ያላሰለሰ ክትትል በአሥራ አንድ ወራት ውስጥ በተደረገ የጥገና እና የዕድሳት ሥራ 2,990,460.32 ብር ወጪ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/0265.jpg 2136 3216 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2017-08-10 12:05:222017-08-10 12:05:22የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ተጠናቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
ካቴድራሉ ምን አጠፋ?July 26, 2017ቤተ ክርስቲያን ማለት ስሙ እንደሚያመለክተው የክርስቲያን ቤት የሕዝበ ክርስቲያን መሰብሰቢያ የምዕመናን አንድነት ወይም ኅብረት ማለት እንደሆነ ከአጠራሩ የምራዳው ሐቅ እንደሆነ ለማንም የተሠወረ አይደለም፡፡ ከጥንት ሲያያዝ በመጣው ተውፊት መሠረት ካህኑ በክህነቱ ቀዳሽ ምእመኑም በምእመንነቱ ለቅዳሴ ለውዳሴ አስፈላጊ የሆኑትን ንዋየ ቅድሳት እንደባለቤት ሁኖ እያሟላ ቤተ ክርስቲያን ስትገለገል ቆይታለች አሁንም እየተገለገለች ትገኛለች ለወደፊቱም እንደዚሁ፡፡ወደ ከተማችን አ/አበባ ስንመጣም ካህኑ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/pp002.jpg 469 640 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2017-07-26 14:23:382017-07-26 14:23:38ካቴድራሉ ምን አጠፋ?
“በገድል የተፈተነ ሰማዕት”
ከሊቀ ብርሃናት ኢሳይያስ ወንድምአገኘሁ “መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፤ በኢየሩሳሌም፣ በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም […]
“ዳግም ምጽአት”
ዳግም ምጽአት የሚለው ምንባበ ቃል በብዙዎች ዘንድ ግልጥና የሚታወቅ መስሎ ቢታይም ቋንቋው ግእዝ እንደመሆኑ መጠን ወደ አማርኛ መተርጎምና መብራራት ስለአለበት ወደ ሐተታውና ጥልቀት ወዳለው ምሥጢሩ ከመግባታችን በፊት ትልቁም ትንሹም የተማረውና ያልተማረውም ሁሉም በግልጥ እንዲረዳው የምሥጢሩ ቋጠሮና ውል ያለውም በዚሁ በርእሱ ላይ ስለሆነ ርእሱን ወደ አማርኛ መተርጎም አስፈላጊና ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በዚህም መሠረት […]
‹‹ልጄን ከግብፅ ጠራሁት››
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህች ምድር ላይ የፈጸማቸው ድርጊቶች ሁሉ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድንገት የተፈጸሙ ሳይኑ አስቀድሞ በኅሊና አምላክ የነበሩ፣ ትንቢት የተነገረላቸውና ሱባዔም የተቆጠራላቸው በመሆናቸው ሁሉም ጊዜአቸውንና ወቅታቸውን ጠብቀው የተፈጸሙ ናቸው፡፡ለምሳሌ ያህል ስለጽንሰቱ፣ ስለ ልደቱና ስለ ጥምቀቱ፤ ስለሕማሙ፣ ስለስቅለቱና ስለሞቱ እንዲሁም ስለትንሣኤውና ስለዕርገቱ … ወዘተ ማለት ከጽንሰቱ እስከ ዕርገቱ ከዚያም በላይ ስለዕለተ […]
የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ተጠናቆ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በአራዳና ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሥር የሚገኘው የመንበረ ጸባዖት ቅዱስ በዓለ ወልድ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ከዕድሜ ብዛት የተነሣ የሕንጻው መዋቅሮች በመናጋት ደረጃ ላይ የደረሱ በመሆናቸው የካቴድራሉ የሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት ባደረገው ያላሰለሰ ክትትል በአሥራ አንድ ወራት ውስጥ በተደረገ የጥገና እና የዕድሳት ሥራ 2,990,460.32 ብር ወጪ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ […]
ካቴድራሉ ምን አጠፋ?
ቤተ ክርስቲያን ማለት ስሙ እንደሚያመለክተው የክርስቲያን ቤት የሕዝበ ክርስቲያን መሰብሰቢያ የምዕመናን አንድነት ወይም ኅብረት ማለት እንደሆነ ከአጠራሩ የምራዳው ሐቅ እንደሆነ ለማንም የተሠወረ አይደለም፡፡ ከጥንት ሲያያዝ በመጣው ተውፊት መሠረት ካህኑ በክህነቱ ቀዳሽ ምእመኑም በምእመንነቱ ለቅዳሴ ለውዳሴ አስፈላጊ የሆኑትን ንዋየ ቅድሳት እንደባለቤት ሁኖ እያሟላ ቤተ ክርስቲያን ስትገለገል ቆይታለች አሁንም እየተገለገለች ትገኛለች ለወደፊቱም እንደዚሁ፡፡ወደ ከተማችን አ/አበባ ስንመጣም ካህኑ […]