በኢ/ ኦ/ተ/ቤ/ ክ/የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
  • ቀዳሚ ገጽ
  • መ/ጸ/ቅ/ሥ/ካቴድራል
    • የአስተዳዳሪው መልእክት
    • ታሪክ
    • አስተዳደራዊ መዋቅር
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • መንፈሳዊ አገልግሎቶች
    • ፎቶዎች
  • ቤተ መዘክር
    • የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ መዘክር
    • ፎቶዎች
  • ት/ ቤት
    • መግቢያ
    • መሰናዶ እና 2ኛ ደረጃ
    • 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ወርሐዊ ክፍያ
    • 1ኛ ድረጃ ት/ቤት ወርሐዊ ክፍያ
    • ፎቶዎች
  • ሰንበት ት/ቤት
    • መግቢያ
    • አውደ ወራዙት
    • ፎቶዎች
  • አገልግሎቶች
    • መግቢያ
    • ፎቶዎች
  • ስብከተ ወንጌል
    • መግቢያ
    • ታሪክ
    • ፎቶዎች
  • Menu Menu

በመንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ካቴድራል የካህናት ሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተካሄደ

March 7, 2016

1551

የካቴድራሉ ስብከተ ወንጌል ክፍል ከካቴድራሉ ሰ/ጉ/አስተዳደር ጋር በመሆን ቀደም ብሎ በያዘው ዕቅድ መሠረት ከየከታቲት 1 ቀን ጀምሮ ለሁለት ሳምንታት ያህል
• በትምህርተ ሃይማኖት
• በመጽሐፍ ቅዱስ
• በትምህርተ ኖሎት
• ስለቤተ ክርስቲያን አስተዳደር
• ስለ ስብከት ዘዴ አቀራረብ በተመለከተ ከ32 በላይ ለሆኑ መደበኛ ካህናት ሥልጠናው የተሰጠ ሲሆን ሠልጣኞቹ በሥልጠናው ያገኙት ግንዛቤ እራሳቸውን በሁሉም ሙያ በማብቃት መልካም የሆነ ክህነታዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ትልቅ ሥራ መሠራቱን እራሳቸው በአንደበታቸው መስክረዋል፡፡
ስብከተ ወንጌል ክፍሉ በዕቅድ ከያዘው አንዱ ይህ ሥልጠና በመሆኑ የመጀመሪያውን ዙር በእስፖንሰር ድጋፍ ያከናወነ ሲሆን ቀጣይ ሁለተኛና ሦስኛውን ዙሮች እንደግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በቀጣይ ጊዜያት ለመሥራት የዝግጅት ሥራውን እያከናወነ ይገኛል፡፡
በመጀመሪያው ዙር ያሰለጠናቸውንም ካህናት በ22/6/08 የቤ/ካ አባቶች በተገኙበት አስመርቋል፡፡ {flike}{plusone}

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/1551.jpg 480 640 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2016-03-07 14:38:322016-03-07 14:38:32በመንበረ ጸባዖት ቅ/ሥላሴ ካቴድራል የካህናት ሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተካሄደ

መፈለጊያ

Search Search

በቅርብ የተለቀቁ

  • የአርባዕቱ እንስሳ (ኪሩቤል) የንግሥ በዓል በመካነ ሥላሴ ቅዱስ በዓለ ወልድ ቤ/ክ በድምቀት ተከበረ። 
  • ⛪️ከቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ የተቀነጨበ
  • የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
  • ቅዱስ ፓትርያርኩ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በመገኘት የካቴድራሉ እድሳት የሚገኝበት ደረጃ ጉብኝት አድርገዋል። (መስከረም 2017 ዓ.ም)
  • ከእዚህ በላይ ደስታ ምን አለ፤ እንኳን ደስ አላችሁ፤
  • “ቤተ መቅድሳችንን እናድስ ለቀጣዩም ትውልድ እናድርስ ፣ ኃላፊነታችንንም እንወጣ!” መሪ ቃል
  • ሁላችንም የኢትዮዽያ ልጆች ከከተማ እስከ ገጠር ያለን የመ/ጸ/ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጠባቂዎች እና ደጋፊዎች ነን‼️
  • ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ህንጻ ዕድሳትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ፤
  • የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፲፩ኛ ዓመት በዓለ ሢመተ ፕትርክና የካቲት ፳፬/፳፻፲፮ ዓ/ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይከበራል።
  • የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የጾመ ነነዌ መልዕክት

አስተያየቶች

    © Holy Trinity Cathedral | Website by atbiya.com
      Link to: የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል G+3 ዘመናዊ ሁለገብ ሕንፃ አስመረቀ!!! Link to: የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል G+3 ዘመናዊ ሁለገብ ሕንፃ አስመረቀ!!! የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል G+3 ዘመናዊ... Link to: “ሰሙነ ሕማማት” Link to: “ሰሙነ ሕማማት” “ሰሙነ ሕማማት”
      Scroll to top Scroll to top Scroll to top