ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህርዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተቀፀል ጽጌ እና በእድሳት ምክንያት ወርዶ የነበረው መስቀል የማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት

banner

መ/ጸ/ቅ/ስላሴ ካቴድራል አዲስ ድረገጽ አሰራ

የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በዘመናዊ መልኩ የተዋቀረ አዲስ ድረገጽ በማሰራት በስራ ላይ አዋለ። ድረገጹ ኢ.ኤ.ኤስ. ሶፍትዌር ቴክኖሎጂስ በተባለ ድርጅት የተሰራ ሲሆን የዲዛይን ጥራቱን ጠብቆ የመረጃ ጥንቅሩንም ለተጠቃሚዎች በቀላሉ ለመጠቀም እንዲያስችል ተደርጎ ተሰርቷል::

ዋዋጎ ቱውፊታዊ ድራማ

ይህ ቲያትር ሙሉ ገቢው ለካቴድራሉ እድሳት ስለሆነ ሁሉም ሰው ሼር ያድርገው፡፡ በተጠቀሱት ቀናትም ይህንን በአይነቱ ለየት ያለውን ትውፊታዊ ቲያትር በመመልከት እውቀትዎን ያሳድጉ፡፡

በቅርብ የተለቀቁ

donation

አስተያየትዎን ይጻፉልን

Click here to add your own text

Click here to add your own text