“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማJune 26, 2023ሰላም ለእናንተ ይሁን እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢረዳን ሰኔ ቅዳሜ 24 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቅዳሜ ሐምሌ 1 ፣15 እና 22 ቀን 2015 ዓ/ም “ዋዋጎ” የተሰኘውን ቱውፊታዊ ድራማን ጨምሮ የተለያዩ መንፈሳዊ መርሐግብሮችን የተካተቱበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ኹለ ገብ አዳራሽ የካቴድራሉን እድሳት የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ተዘጋጅቷል፡፡ እርስዎም በሚችሉት እለት በመገኘት መንፈሳዊ ነፍስዎን እየመገቡ ካቴድራሉን እንዲያድሱ በሥላሴ ስም እንጠይቅዎታለን፡፡ Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/htc.org_.et-cover.jpg 400 400 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-06-26 18:12:432023-07-07 09:51:42“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ
የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተApril 16, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/Hamus_1.jpg 531 922 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-04-16 00:20:462023-04-28 10:16:19የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተ
የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐትApril 11, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/Hosaena.jpg 519 911 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-04-11 19:30:002023-04-28 10:19:13የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት
ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል በሆሣህና በዓል ያስተማሩት ትምህርት፡፡April 11, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/Abune_Samuel.jpg 513 924 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-04-11 19:03:352023-04-28 10:19:30ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል በሆሣህና በዓል ያስተማሩት ትምህርት፡፡
“ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9April 9, 2023በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9 ስምንተኛ እና የመጨረሻው የዐብይ ጾም ሳምንት ሆሣህና ይባላል፡፡ ሆሣዕና ከዘጠኝ አበይት የጌታ በዓል አንዱ ነው፤ መጠሪያ ስያሜውም በነቢዩ ዘካሪያስ “እነሆ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያቱ ግልገል በውርንጭላይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል . . .” ተብሎ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png 0 0 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-04-09 10:46:302023-04-11 17:54:49“ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9
“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ
ሰላም ለእናንተ ይሁን እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢረዳን ሰኔ ቅዳሜ 24 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቅዳሜ ሐምሌ 1 ፣15 እና 22 ቀን 2015 ዓ/ም “ዋዋጎ” የተሰኘውን ቱውፊታዊ ድራማን ጨምሮ የተለያዩ መንፈሳዊ መርሐግብሮችን የተካተቱበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ኹለ ገብ አዳራሽ የካቴድራሉን እድሳት የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ተዘጋጅቷል፡፡ እርስዎም በሚችሉት እለት በመገኘት መንፈሳዊ ነፍስዎን እየመገቡ ካቴድራሉን እንዲያድሱ በሥላሴ ስም እንጠይቅዎታለን፡፡
የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተ
የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት
ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል በሆሣህና በዓል ያስተማሩት ትምህርት፡፡
“ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ማቴ. 21፤9 ስምንተኛ እና የመጨረሻው የዐብይ ጾም ሳምንት ሆሣህና ይባላል፡፡ ሆሣዕና ከዘጠኝ አበይት የጌታ በዓል አንዱ ነው፤ መጠሪያ ስያሜውም በነቢዩ ዘካሪያስ “እነሆ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያቱ ግልገል በውርንጭላይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል . . .” ተብሎ […]