ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህርዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተቀፀል ጽጌ እና በእድሳት ምክንያት ወርዶ የነበረው መስቀል የማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት

“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ገንዘብ ማሰባሰቢ ያሚሆን በሊቀጉበኤ ታረቀኝ ብርሃኑ ተደርሶ በመርሐዬ ተውኔት ጥላሁን ዘውገ እና በታዋቂ አርቲስቶች የተተወነ “ዋዋጎ” የተሰኘ መንፈሳዊ እና ቱውፊታዊ ቲያትር ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የበላይ ጠባቂ፣ የተለያዩ አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ማኅበረ ካህናት እና ምእመናን በተገኙበት ቅዳሜ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ/ም በቡራኬ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡

“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ

ሰላም ለእናንተ ይሁን እግዚአብሔር ቢፈቅድ እና ቢረዳን ሰኔ ቅዳሜ 24 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቅዳሜ ሐምሌ 1 ፣15 እና 22 ቀን 2015 ዓ/ም “ዋዋጎ” የተሰኘውን ቱውፊታዊ ድራማን ጨምሮ የተለያዩ መንፈሳዊ መርሐግብሮችን የተካተቱበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ኹለ ገብ አዳራሽ የካቴድራሉን እድሳት የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ተዘጋጅቷል፡፡ እርስዎም በሚችሉት እለት በመገኘት መንፈሳዊ ነፍስዎን እየመገቡ ካቴድራሉን እንዲያድሱ በሥላሴ ስም እንጠይቅዎታለን፡፡

የፀሎተ ሐሙስ ሥርዓተ

የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት

የሆሣዕና ጸሎተ ፍትሐት

ዋዋጎ ቱውፊታዊ ድራማ

ይህ ቲያትር ሙሉ ገቢው ለካቴድራሉ እድሳት ስለሆነ ሁሉም ሰው ሼር ያድርገው፡፡ በተጠቀሱት ቀናትም ይህንን በአይነቱ ለየት ያለውን ትውፊታዊ ቲያትር በመመልከት እውቀትዎን ያሳድጉ፡፡

በቅርብ የተለቀቁ

donation

አስተያየትዎን ይጻፉልን

Click here to add your own text

Click here to add your own text