የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 2September 22, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/00000000000000000hhjhjhj.jpg 720 1280 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-09-22 11:43:572023-09-22 11:45:03የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 2
የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 1September 22, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/00000000000000000hhjhjhj.jpg 720 1280 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-09-22 11:37:342023-09-22 11:46:59የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 1
ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ከእድሳት ሥራዎቹ መካከል የጉልላት እና በጉልላቱ ላይ የሚቀመጠው መስቀል እድሳት ሥራ ተጠናቋል፡፡September 20, 2023“እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።” (መዝሙር 126፥3) በእድሳት ላይ የሚገኘው ታላቁ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንጻ ቤተክርስቲያን በእድሳት ምክንያት ወርዶ የነበረው የቤተክርስቲያን ዓርማ መስቀሉ በዕለተ ተቀጸል ፅጌ በዓለ መስቀል ክብረ በዓል ዕለት ብፁአን ሊቃነ ጳጳሳት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ከየአድባራቱና ገዳማቱ የመጡ ማሕበረ ካህናት እንዲሁም ማህበረ ምእመናኑ በተገኙበት ጉልላተ መስቀል የማኖር ሥነስርዓት በጸሎት እና በያሬዳዊ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/cov.jpg 1181 1181 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-09-20 16:16:522023-09-20 16:16:52ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ከእድሳት ሥራዎቹ መካከል የጉልላት እና በጉልላቱ ላይ የሚቀመጠው መስቀል እድሳት ሥራ ተጠናቋል፡፡
በከፍተኛ ጥራት እና ፍጥነት ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሳዩ ምስሎች – መስከረም 2016 ዓ.ምSeptember 19, 2023Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/wana.jpg 576 768 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2023-09-19 17:42:392023-09-19 17:42:39በከፍተኛ ጥራት እና ፍጥነት ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሳዩ ምስሎች – መስከረም 2016 ዓ.ም
“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡July 7, 2023የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ገንዘብ ማሰባሰቢ ያሚሆን በሊቀጉበኤ ታረቀኝ ብርሃኑ ተደርሶ በመርሐዬ ተውኔት ጥላሁን ዘውገ እና በታዋቂ አርቲስቶች የተተወነ “ዋዋጎ” የተሰኘ መንፈሳዊ እና ቱውፊታዊ ቲያትር ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የበላይ ጠባቂ፣ የተለያዩ አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ማኅበረ ካህናት እና ምእመናን በተገኙበት ቅዳሜ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ/ም በቡራኬ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡ Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/htc.org_.et-cover.jpg 400 400 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2023-07-07 09:46:522023-07-07 09:51:26“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡
የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 2
የተቀፀል ጽጌ በዓል እና በእድሳት ላይ የነበረው ክቡር መስቀል የማስቀመጥ ሥነ- ሥርዓት – መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም – ክፍል 1
ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል ከእድሳት ሥራዎቹ መካከል የጉልላት እና በጉልላቱ ላይ የሚቀመጠው መስቀል እድሳት ሥራ ተጠናቋል፡፡
“እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።” (መዝሙር 126፥3) በእድሳት ላይ የሚገኘው ታላቁ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንጻ ቤተክርስቲያን በእድሳት ምክንያት ወርዶ የነበረው የቤተክርስቲያን ዓርማ መስቀሉ በዕለተ ተቀጸል ፅጌ በዓለ መስቀል ክብረ በዓል ዕለት ብፁአን ሊቃነ ጳጳሳት ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ከየአድባራቱና ገዳማቱ የመጡ ማሕበረ ካህናት እንዲሁም ማህበረ ምእመናኑ በተገኙበት ጉልላተ መስቀል የማኖር ሥነስርዓት በጸሎት እና በያሬዳዊ […]
በከፍተኛ ጥራት እና ፍጥነት ሁለንተናዊ ዕድሳት እየተከናወነለት የሚገኘው የመ/ጸ/ቅ/ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሳዩ ምስሎች – መስከረም 2016 ዓ.ም
“ዋዋጎ” ቱውፊታዊ ድራማ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ገንዘብ ማሰባሰቢ ያሚሆን በሊቀጉበኤ ታረቀኝ ብርሃኑ ተደርሶ በመርሐዬ ተውኔት ጥላሁን ዘውገ እና በታዋቂ አርቲስቶች የተተወነ “ዋዋጎ” የተሰኘ መንፈሳዊ እና ቱውፊታዊ ቲያትር ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የበላይ ጠባቂ፣ የተለያዩ አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ማኅበረ ካህናት እና ምእመናን በተገኙበት ቅዳሜ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ/ም በቡራኬ ተመርቆ ለምእመናን እይታ ክፍት ሆኗል፡፡