ቃለ ዓዋዲው ስለሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃጀት ምን ይላል?March 10, 2019መግቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በጉብዝናቸው ወራት ፈጣሪያቸውን እንዲያስቡ የተጻፈላቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል የሚያምኑ እና የሚታመኑ ወጣቶች በጉብዝናቸው ወራት ፈጣሪያቸውን ያስቡ ዘንድ በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ደረጃ ተጠሪነቱ ለሰበካ ጉባኤው ሆኖ የተደራጀ የወጣቶች የትምህርት፣ የጥናትና ምርምር እና የጸሎት ማዕከል ነው፡፡ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ስለ ቤተክርስቲያን አደረጃጀት እና መዋቅራዊ አሠራር፣ ስለ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/0.jpg 654 544 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2019-03-10 08:34:052019-03-10 08:55:04ቃለ ዓዋዲው ስለሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃጀት ምን ይላል?
በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ሰንበት ትምህርት ቤት ምልአተ ጉባኤ ተካሄደMarch 10, 2019የካቲት 23 ቀን 2011 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት መካከል የፍቅር አገልግሎት እንዲዳብር ለመወያየት ታስቦ ምልአ ተጉባኤ ተካሂዷል፡፡ ጉባኤው የተጠራበት ዓላማ በተሰጣቸው እውቀት፣ ጊዜና ገንዘብ ውብና ማራኪ የሆነ አገልግሎት እያበረከቱ ያሉ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላትን አንድነት አስጠብቆ የነበረውና ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ ለማስቀጠል ነው፡፡ በጉባኤው ከመንበረ ፓትርያርክ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/sunday-school-11.jpg 427 640 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2019-03-10 08:05:042019-03-10 08:05:06በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ሰንበት ትምህርት ቤት ምልአተ ጉባኤ ተካሄደ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ 6ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረMarch 4, 2019ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፬ኛ ፓትርያርክ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ከ34 በላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የእስልምና ዋና ሐላፊ ሸክ አህመድ፣ የቤተክህነት ሠራቶኞች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ በርከት ያሉ ምእመናንና እንግዶች በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/3.jpg 425 640 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2019-03-04 10:01:092019-03-04 10:07:11የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ 6ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ወቅታዊ ሁኔታዎችን አስመልክቶ ወቅታዊ አቋም አወጣMarch 1, 2019ሰንበት ትምህርት ቤቱ በመግለጫው አሁን ያለበትን ሁኔታ በዝርዝር ያተተ ሲሆን የካቴድራሉ ጽ/ቤት ከብዙ ምክክር እና ውይይት በኋላ በወሰደው የማስተካከያ እርምጃ በጊዜያዊ አመራር እየተመራ ያለ መሆኑ ተገልጿል። ጊዜያዊ አመራሩም ሆነ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላቱ ይህን አቋም ለምን ማውጣት እንዳስፈለገ ሲገልፁ በተለያዩ ሚዲያዎች እየተናፈሱ ያሉ ወሬወች የሰንበት ትምህርት ቤትቱን ምልአተ ጉባዔ ያላማከለ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቱን ወቅታዊ እና […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/sunday-school-11.jpg 427 640 htc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png htc2019-03-01 11:11:232019-03-02 15:22:25የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ወቅታዊ ሁኔታዎችን አስመልክቶ ወቅታዊ አቋም አወጣ
ቅዱስ ሲኖዶስ የዴርሱልጣን ገዳም ጉዳይን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠNovember 1, 2018በስመአብወወልድወመንፈስቅዱስአሐዱአምላክአሜን! የኢትዮጵያውያን ይዞታ በሆነው በዴርሱልጣን ገዳም የቅዱስ ሚካኤል ቤተመቅደስ እድሳት ላይ የግብጽ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አባላት ያሳዩትን ሕገወጥ ተቃውሞ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፤ ሁላችሁም እንደምታውቁት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በኢየሩሳሌም ካሏት ጥንታውያንና ታሪካውያን ቅዱሳት መካናት ውስጥ አንዱና ዋናው በዴርሱልጣን የሚገኘው የመድኀኔዓለም፣ የአርባዕቱ እንስሳ እና የቅዱስ ሚካኤል ገዳማት ናቸው፡፡ ከታሪክ እንደምንረዳው […] Read more https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/holytrinity/15.jpg 402 500 tc https://eotc-htc.org/a/wp-content/uploads/logo_am2.png tc2018-11-01 04:59:532018-11-01 04:59:53ቅዱስ ሲኖዶስ የዴርሱልጣን ገዳም ጉዳይን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ
ቃለ ዓዋዲው ስለሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃጀት ምን ይላል?
መግቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በጉብዝናቸው ወራት ፈጣሪያቸውን እንዲያስቡ የተጻፈላቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል የሚያምኑ እና የሚታመኑ ወጣቶች በጉብዝናቸው ወራት ፈጣሪያቸውን ያስቡ ዘንድ በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ደረጃ ተጠሪነቱ ለሰበካ ጉባኤው ሆኖ የተደራጀ የወጣቶች የትምህርት፣ የጥናትና ምርምር እና የጸሎት ማዕከል ነው፡፡ ወጣት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ስለ ቤተክርስቲያን አደረጃጀት እና መዋቅራዊ አሠራር፣ ስለ […]
በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ሰንበት ትምህርት ቤት ምልአተ ጉባኤ ተካሄደ
የካቲት 23 ቀን 2011 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት መካከል የፍቅር አገልግሎት እንዲዳብር ለመወያየት ታስቦ ምልአ ተጉባኤ ተካሂዷል፡፡ ጉባኤው የተጠራበት ዓላማ በተሰጣቸው እውቀት፣ ጊዜና ገንዘብ ውብና ማራኪ የሆነ አገልግሎት እያበረከቱ ያሉ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላትን አንድነት አስጠብቆ የነበረውና ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ ለማስቀጠል ነው፡፡ በጉባኤው ከመንበረ ፓትርያርክ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ 6ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በድምቀት ተከበረ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፬ኛ ፓትርያርክ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፣ ከ34 በላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የእስልምና ዋና ሐላፊ ሸክ አህመድ፣ የቤተክህነት ሠራቶኞች፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ በርከት ያሉ ምእመናንና እንግዶች በተገኙበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ […]
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሰንበት ትምህርት ቤት ወቅታዊ ሁኔታዎችን አስመልክቶ ወቅታዊ አቋም አወጣ
ሰንበት ትምህርት ቤቱ በመግለጫው አሁን ያለበትን ሁኔታ በዝርዝር ያተተ ሲሆን የካቴድራሉ ጽ/ቤት ከብዙ ምክክር እና ውይይት በኋላ በወሰደው የማስተካከያ እርምጃ በጊዜያዊ አመራር እየተመራ ያለ መሆኑ ተገልጿል። ጊዜያዊ አመራሩም ሆነ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላቱ ይህን አቋም ለምን ማውጣት እንዳስፈለገ ሲገልፁ በተለያዩ ሚዲያዎች እየተናፈሱ ያሉ ወሬወች የሰንበት ትምህርት ቤትቱን ምልአተ ጉባዔ ያላማከለ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቱን ወቅታዊ እና […]
ቅዱስ ሲኖዶስ የዴርሱልጣን ገዳም ጉዳይን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ
በስመአብወወልድወመንፈስቅዱስአሐዱአምላክአሜን! የኢትዮጵያውያን ይዞታ በሆነው በዴርሱልጣን ገዳም የቅዱስ ሚካኤል ቤተመቅደስ እድሳት ላይ የግብጽ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አባላት ያሳዩትን ሕገወጥ ተቃውሞ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ፤ ሁላችሁም እንደምታውቁት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በኢየሩሳሌም ካሏት ጥንታውያንና ታሪካውያን ቅዱሳት መካናት ውስጥ አንዱና ዋናው በዴርሱልጣን የሚገኘው የመድኀኔዓለም፣ የአርባዕቱ እንስሳ እና የቅዱስ ሚካኤል ገዳማት ናቸው፡፡ ከታሪክ እንደምንረዳው […]